አዋሽ ባንክ እና የጤና ሚኒስቴር በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸውን የሥራ ውል ስምምነት ተፈራረሙ
የኢፌዲሪ የጤና ሚኒስቴር እና አዋሽ ባንክ የዲጂታል ጤና ክፍያን በአዋሽ ባንክ የዲጂታል ባንክ አማራጮች ለማስጀመር የሚያስችል የሥራ ውል ስምምነት በዛሬው እለት በሚኒስትር መስሪያ ቤቱ ተፈራርመዋል፡፡የፊርማ
የኢፌዲሪ የጤና ሚኒስቴር እና አዋሽ ባንክ የዲጂታል ጤና ክፍያን በአዋሽ ባንክ የዲጂታል ባንክ አማራጮች ለማስጀመር የሚያስችል የሥራ ውል ስምምነት በዛሬው እለት በሚኒስትር መስሪያ ቤቱ ተፈራርመዋል፡፡የፊርማ
አዋሽ ባንክ ከማስተር ካርድ ፋዉንዴሽን እና ፈርስት ኮንሰልት ጋር በመተባበር MESMER በተሰኘው የብድር ፕሮግራም ላለፉት ሶስት ዓመታት በብዙ ሺህ ለሚቆጠሩ አነስተኛና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች በፋይናንስ አቅርቦት፣
የአዋሽ ባንክ የሥራ አመራር አባላት እ.ኤ.አ. የ2025/26 የመጀመሪያው ሩብ ዓመት የስራ አፈፃፀም ግምገማ በአዲስ አበባ ስካይ ላይት ሆቴል በማካሄድ ላይ ይገኛሉ::
አዋሽ ባንክ በዓለም አቀፍ የቁጠባ እና የሪቴል ባንኪንግ ተቋም እንዲሁም የአውሮፓ የቁጠባ እና የሪቴል ባንኪንግ ቡድን በጋራ የሚያዘጋጁትን የWSBI-ESBG አዋርድ አሸናፊ ሆነ።ይህንኑ ሽልማት በትላንትናው እለት
አዋሽ ባንክ አፍሪካ ውስጥ ከሚገኙ 100 ምርጥ ባንኮች መካከል በ2024 ከነበረበት 18 ደረጃዎችን በማሻሻል የ50ኛ ደረጃን የያዘ ሲሆን ኢትዮጵያ ውስጥ ከሚገኙ የግል ባንኮች ደግሞ የቀዳሚነት
የ7ኛው ዙር ሀገር አቀፍ የታማኝ ግብር ከፋዮች እውቅና እና ሽልማት ሥነ-ሥርዓት በትናንትናው እለት በአዲስ አለም አቀፍ ኮንቬንሽን ማእከል በተካሄደበት ወቅት ባንካችን ከፍተኛ ግብር በታማኝነት በመክፈሉ
















