አዋሽ ባንክ የፋሲካ በዓልን ምክንያት በማድረግ ለበርካታ ወገኖች ድጋፍ አደረገ፡፡
አዋሽ ባንክ የ2017 ዓ.ም የፋሲካ በዓልን አስመልክቶ የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን መካነ እየሱስ ፕሬዝዳንት ክቡር ቄስ ዶ/ር ዮናስ ይገዙ ፣ የሀይማኖት አባቶች እና በርካታ ጥሪ
አዋሽ ባንክ የ2017 ዓ.ም የፋሲካ በዓልን አስመልክቶ የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን መካነ እየሱስ ፕሬዝዳንት ክቡር ቄስ ዶ/ር ዮናስ ይገዙ ፣ የሀይማኖት አባቶች እና በርካታ ጥሪ
የአዋሽ ባንክ የሥራ አመራር አባላት እ.ኤ.አ. የ2024/25 የሶስተኛ ሩብ ዓመት የስራ አፈፃፀም ግምገማ በአዲስ አበባ ስካይ ላይት ሆቴል በማካሄድ ላይ ይገኛሉ::
ግሎባልፋይናንስ አዋሽ ባንክን ለ4ተኛ ጊዜ በአፍሪካ ምርጥ ባንኮች አንዱ እና ከኢትዮጵያ ብቸኛ ባንክ አድርጎ መረጠ::ግሎባል ፋይናንስ መፅሄት እ.ኤ.አ. በማርች 2025 ለ32ኛ ጊዜ የምርጥ ባንኮችን ምርጫ
የማህበራዊ ሃላፊነቱን በመወጣት የሚታወቀው አዋሽ ባንክ፣ የረመዷን ወር ፆምን ምክንያት በማድረግ በሸራተን ሆቴል ባዘጋጀው የኢፍጣር መርሀ-ግብር ላይ ለተለያዩ የበጎ አድራጎት ድርጅቶችእና ተቋማት የ 23.5 ሚሊዮን
አዋሽ ባንክ ‘’ለላቀ የደንበኞች እርካታ እንተጋለን’’ በሚል መሪ ቃል ለአንድ ሳምንት የሚቆይ የደንበኞች ሳምንት ከዛሬ የካቲት 10 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ በሁሉም የባንኩ ቅርንጫፎች በደማቅ
የማህበራዊ ሀላፊነቱን በመወጣት የሚታወቀው አዋሽ ባንክ ስራ ፈጣሪዎችን ለማበረታታትና ተገቢውን የፋይናንስ ድጋፍ ለማድረግ ሲያካሄድ የነበረውን የ2ኛው ዙር የ“የቀጠሌዋን” የስራ ፈጠራ ውድድር የማጠቃለያ መርኃ-ግብር በዛሬው እለት