
“በአዋሽ ይቆጥቡ ፤ ይቀበሉ፤ይሸለሙ!”
በባንካችን ከብር 200 ጀምሮ በመቆጠብ የውጭ ሀገር ገንዘብ በመቀበልና በመመንዘር የሎተሪ ዕጣ አሸናፊ ይሁኑ! ከሚያዚያ 05/2014 ዓ.ም ጀምሮ በ10ኛዉ ዙር “በአዋሽ ይቆጥቡ ፤ ይቀበሉ፤ይሸለሙ!” መርሀ

በባንካችን ከብር 200 ጀምሮ በመቆጠብ የውጭ ሀገር ገንዘብ በመቀበልና በመመንዘር የሎተሪ ዕጣ አሸናፊ ይሁኑ! ከሚያዚያ 05/2014 ዓ.ም ጀምሮ በ10ኛዉ ዙር “በአዋሽ ይቆጥቡ ፤ ይቀበሉ፤ይሸለሙ!” መርሀ
አዋሽ ባንክ የታላቁ የረመዳን ወርን በማስመልከት ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች መልካም ምኞቱን ለመግለጽና ለደንበኞቹ ያለውን አጋርነት ለማረጋገጥ በማሰብ በ ቀን 11,2014 ዓ.ም በሸራተን አዲስ ሆቴል
አዋሽ ባንክ ከዓለም ምርጥ ባንኮች ውስጥ አንዱ ሆኖ ተመረጠ፡፡ ግሎባል ፋይናንስ ለ29ኛ ጊዜ ዓመታዊ የዓለም እና የየአገሮች ምርጥ ባንኮችን ምርጫ ይፋ አድርጓል፡፡ በዚሁ መሠረት ከአፍሪካ
አዋሽ ባንክ ከግንቦት 17 ቀን 2013 ዓ.ም አስከ ጥር 11 ቀን 2014 ዓ.ም ድረስ ሲያካሂድ የነበረውን የ9ኛው ዙር “በአዋሽ ይቆጥቡ ይቀበሉ ይሸለሙ” የሎተሪ መርሐ ግብር
አዋሽ ባንክ ከብሔራዊ የዲጂታል መታወቂያ ፕሮግራም ጋር በትብብር ለመስራት የሚያስችለውን የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረመ። የመግባቢያ ስምምነቱን የፈረሙት የአዋሽ ባንክ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ፀሀይ ሽፈራው እና
አዋሽ ባንክ ‘’ለላቀ የደንበኞች እርካታ እንተጋለን’’ በሚል መሪ ቃል በሁሉም ቅርንጫፎቹ ውስጥ ከመጋቢት 06 ቀን 2014 ዓ.ም ጀምሮ ለአንድ ሳምንት የሚቆይ በዓይነቱ ለየት ያለ የደንበኞች

















[rates_widgest title="EXCHANGE Rate" selected_currencies="USD, GBP, EUR, AED, SAR, CNY,JPY,CHF" more_link="#"]