አዋሽ ባንክ በኦሮሚያ ኢንቨስትመንት ፎረም ላይ እየተሳተፈ ይገኛል
ባንካችን በአዲስ አበባ ስካይላይት ሆቴል በመካሄድ ላይ በሚገኘዉ የኦሮሚያ ኢንቨስትመንት ፎረም ላይ ከመሳተፍ ባሻገር የመርሐ ግብሩ ስፖንሰር በመሆኑ ኩራት ይሰማዋል፡፡
ባንካችን በአዲስ አበባ ስካይላይት ሆቴል በመካሄድ ላይ በሚገኘዉ የኦሮሚያ ኢንቨስትመንት ፎረም ላይ ከመሳተፍ ባሻገር የመርሐ ግብሩ ስፖንሰር በመሆኑ ኩራት ይሰማዋል፡፡
አዋሽ ባንክ የነዳጅ ግብይትን በአዋሽብር ፕሮ ዲጂታል የነዳጅ ክፍያ መተግበሪያ ለመክፈል የሚያስችል አዲስ የዲጅታል ክፍያ ስርዓትን በይፋ አስጀመረ ——– (አዋሽ ባንክ፣ ግንቦት 14 ቀን 2017
Awash Bank is pleased to announce its participation in the Ethiopian Finance Forum, being held today and tomorrow, May 15-16, 2025, from 8:00 AM to
አቶ ለይኩን ብርሃኑ ገምታ ከአባታቸው ከአቶ ብርሃኑ ገምታ እና ከእናታቸው ከወ/ሮ ጉደቱ አንበቻ ሰኔ 4 ቀን 1937 ዓ.ም በቀድሞ ወለጋ ክፍለ ሀገር በጊምቢ አውራጃ ተወለዱ።
አዋሽ ባንክ የ2017 ዓ.ም የፋሲካ በዓልን አስመልክቶ የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን መካነ እየሱስ ፕሬዝዳንት ክቡር ቄስ ዶ/ር ዮናስ ይገዙ ፣ የሀይማኖት አባቶች እና በርካታ ጥሪ
የአዋሽ ባንክ የሥራ አመራር አባላት እ.ኤ.አ. የ2024/25 የሶስተኛ ሩብ ዓመት የስራ አፈፃፀም ግምገማ በአዲስ አበባ ስካይ ላይት ሆቴል በማካሄድ ላይ ይገኛሉ::