5ተኛው ዙር “ከአዋሽ ይቀበሉ ያሸንፉ” የውጭ ምንዛሪ ሎተሪ ዕጣ አሸናፊዎች ሽልማታቸውን ተቀበሉ

ከአዋሽ ይቀበሉ ያሸንፉ በሚል መሪ ቃል ከነሐሴ 21 ቀን 2010 እስክ ሕዳር 20 ቀን 2011 ዓ.ም ሲካሄድ የነበረው የውጭ ምንዛሪ ሎተሪ መርሃ-ግብር ታሕሳስ 9 ቀን 2011 ዓ.ም በኢትየጵያ ብሔራዊ ሎተሪ አስተዳደር አዳራሽ በተካሄደ የዕጣ አወጣጥ ሥነ-ሥርዓት ላይ አሸናፊ ባለዕደለኞች ተለይቷል፡፡ በዚሁ መሠረት የአንደኛው ዕጣ አሸናፊ የሆኑትና የአይሱዚ የጭነት መኪና ተሸላሚ አቶ ሃሰን አባገሮ አባጊሳ የመኪናውን ቁልፍ ከባንኩ ከፍተኛ የስራ አመራሮች ተቀብለዋል ፡፡ እንዲሁም በአዲስ አበባ የሚገኙ የሁለተኛ እና የሶስተኛ ዕጣ አሸናፊዎች የተዘጋጀላቸውን ቴሌቪዥን እና የውሃ ማጣሪያ ማሽኖች ተረክበዋል፡፡

Share
Facebook
Twitter
LinkedIn
Telegram

Apr 22, 2024 EXCHANGE Rate
Currency Buying Selling
USD
56.8323 57.9689
GBP
67.6047 68.9568
EUR
60.6230 61.8355
AED
14.0023 14.2823
SAR
13.7104 13.9846
CHF
59.7478 60.9428

Exchange Rate
Close