አዲሱን የብር ኖቶች ስርጭት…

አዋሽ ባንክ አዲሱን የብር ኖቶች ስርጭት በመላ ሀገሪቱ በሚገኙት ቅርንጫፎቹ እያዳረሰ ይገኛል፡፡ በዚሁ መሰረት በአዲስ አበባ ፣ አዳማ ፣አሰላ፣ ቢሾፍቱ ፣ ሞጆ ፣ መተሃራ ፣ ወለንጪቲ ፣ አክሱም ፣ ደሴ ፣መቀሌ ፣ሁመራ ፣ ከሚሴ ፣ ባህርዳር ፣ደብረ ታቦር ፣ ደብረ ማርቆስ ፣ ጎንደር ፣ ኢንጂባራ ፣ አርባምንጭ ፣ አርሲ ነገሌ ፣ ባሌሮቤ ፣ ዶዶላ ፣ሀዋሳ ፣ ሻሸመኔ ፣ድሬደዋ ፣ ሀረር ፣ ጂግጂጋ ፣ ቶጎጫሌ ፣አሶሳ እንዲሁም በሌሎች ከተሞች በመስጠት ላይ ይገኛል፡፡ በመሆኑም ክቡራን ደንበኞቻችን በሁሉም ቅርንጫፎቻችን አገልግሎቱን በተለመደው ፈጣን እና ቀልጣፋ መስተንግዶ ጋር የምታገኙ መሆኑን በአክብሮት እንገልፃለን፡፡
አዋሽ ባንክ!

Share
Facebook
Twitter
LinkedIn
Telegram

Jul 04, 2025 EXCHANGE Rate
Currency Buying Selling