ታላቅ የምስራች አዳዲስ የስራ ፈጠራ ሀሳብ ላላችሁ በሙሉ

ታታሪዎቹ የተሰኘው የአዋሽ ባንክ የስራ ፈጠራ ውድድር ለመሳተፍ የማመልከቻ ጊዜ ከግንቦት 24 እስከ ሰኔ 15 ቀን 2014 ዓ.ም መሆኑን አውቃችሁ አዳዲስ እና ችግር ፈቺ የሆኑ የስራ ሀሳቦች ያላችሁ ሁሉም የሀገራችን ዜጎች የፈጠራ ሃሣብ የማመልከቻ ቅጽ ከአዋሽ ባንክ ድህረ-ገፅ፣ ፌስ ቡክ እና የቴሌግራም ገጾች እንዲሁም የባንኩ ቅርንጫፎች በመውሰድ በተቀመጠው የጊዜ ገደብ ውስጥ ማመልከት የምትችሉ መሆኑን በታላቅ አክብሮት እናሳውቃለን፡፡

አዋሽ ባንክ!

Share
Facebook
Twitter
LinkedIn
Telegram

[rates_widgest title="EXCHANGE Rate" selected_currencies="USD, GBP, EUR, AED, SAR, CNY,JPY,CHF" more_link="#"]