አዋሽ ባንክ ጥር 28 ቀን 2012 ዓ.ም የ7ኛው ዙር “ከአዋሽ ይቀበሉ ይሸለሙ” የሎተሪ መርሐ ግብር አሸናፊ ለሆኑ እድለኞች ያዘጋጀዉን ሽልማት ሰጠ፡፡

ለሰባተኛው ዙር መርሐ ግብር የተዘጋጁት የሽልማት ዓይነቶች በሶስት ደረጃዎች የተከፋፈሉ ሲሆኑ ለአንደኛው ዕጣ የተዘጋጀው የሽልማት ዓይነት ብር 1,400,000. 00 (አንድ ሚሊዮን አራት መቶ ሺህ) የሚያወጣ አንድ አይሱዙ ዘመናዊ የጭነት መኪና ፣ ለሁለተኛ ዕጣ (ስድስት ዕጣዎች) እያንዳንዳቸው 32 ኢንች ኤልኢዲ ቴሌቪዥኖች እና ለሶስተኛ ዕጣ (ሃያ ዕጣዎች) እያንዳንዳቸው ስማርት የሞባይል ስልክ ቀፎዎች ናቸው፡፡

በዚህ መሰረት ወ/ሮ ስምረት ታደሰ ከበደ ከአዲስ አበባ በካዛንቺስ ቅርንጫፋችን የተላከላቸውን የውጭ ምንዛሪ ተቀብለው አሸናፊ ሆነዋል፡፡

ባንካችን መርሓ ግብሩን በተጠናከረ ሁኔታ በማስቀጠል ከታህሳስ 20 ቀን 2012 ዓ.ም ጀምሮ ስምንተኛውን ዙር ከአዋሽ ይቀበሉ ያሸንፉ ፕሮግራሙን ተግባራዊ እያደረገ ይገኛል፡፡

[Best_Wordpress_Gallery id=”51″ gal_title=”7th lottery Award”]

Share
Facebook
Twitter
LinkedIn
Telegram

Apr 25, 2024 EXCHANGE Rate
Currency Buying Selling
USD
56.8795 58.0171
GBP
67.5577 68.9089
EUR
60.7928 62.0087
AED
14.0132 14.2935
SAR
13.7240 13.9985
CHF
59.3920 60.5798

Exchange Rate
Close