አዋሽ ባንክ እና የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ልማት ፓርክ ኮርፖሬሽን በቀጣይ ጊዜያት በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረሙ

አዋሽ ባንክ እና የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ልማት ፓርክ ኮርፖሬሽን በቀጣይ ጊዜያት በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረሙ።
የመግባቢያ ስምምነቱን የፈረሙት የአዋሽ ባንክ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ፀሐይ ሽፈራው እና የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ልማት ፓርክ ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ሳንዱቃን ደበበ ሲሆኑ ስምምነቱ በርካታ ስራዎችን በትብብር ለመስራት የሚያስችል መሆኑን የሁለቱ ተቋማት ኃላፊዎች ከፊርማ ሥነ ሥርዓቱ በኋላ በሰጡት መግለጫ አስታውቀዋል ፡፡

Share
Facebook
Twitter
LinkedIn
Telegram

Apr 29, 2024 EXCHANGE Rate
Currency Buying Selling
USD
56.9091 58.0473
GBP
67.9950 69.3549
EUR
61.0009 62.2209
AED
14.0216 14.3020
SAR
13.7315 14.0061
CHF
59.5792 60.7708

Exchange Rate
Close