አዋሽ ባንክ ጥር 28 ቀን 2012 ዓ.ም የ7ኛው ዙር “ከአዋሽ ይቀበሉ ይሸለሙ” የሎተሪ መርሐ ግብር አሸናፊ ለሆኑ እድለኞች ያዘጋጀዉን ሽልማት ሰጠ፡፡

ለሰባተኛው ዙር መርሐ ግብር የተዘጋጁት የሽልማት ዓይነቶች በሶስት ደረጃዎች የተከፋፈሉ ሲሆኑ ለአንደኛው ዕጣ የተዘጋጀው የሽልማት ዓይነት ብር 1,400,000. 00 (አንድ ሚሊዮን አራት መቶ ሺህ) የሚያወጣ አንድ አይሱዙ ዘመናዊ የጭነት መኪና ፣ ለሁለተኛ ዕጣ (ስድስት ዕጣዎች) እያንዳንዳቸው 32 ኢንች ኤልኢዲ ቴሌቪዥኖች እና ለሶስተኛ ዕጣ (ሃያ ዕጣዎች) እያንዳንዳቸው ስማርት የሞባይል ስልክ ቀፎዎች ናቸው፡፡

በዚህ መሰረት ወ/ሮ ስምረት ታደሰ ከበደ ከአዲስ አበባ በካዛንቺስ ቅርንጫፋችን የተላከላቸውን የውጭ ምንዛሪ ተቀብለው አሸናፊ ሆነዋል፡፡

ባንካችን መርሓ ግብሩን በተጠናከረ ሁኔታ በማስቀጠል ከታህሳስ 20 ቀን 2012 ዓ.ም ጀምሮ ስምንተኛውን ዙር ከአዋሽ ይቀበሉ ያሸንፉ ፕሮግራሙን ተግባራዊ እያደረገ ይገኛል፡፡

[Best_Wordpress_Gallery id=”51″ gal_title=”7th lottery Award”]

Share
Facebook
Twitter
LinkedIn
Telegram

Nov 28, 2023 EXCHANGE Rate
Currency Buying Selling
USD
55.6854 56.7991
GBP
67.1870 68.5307
EUR
60.9588 62.1780
AED
13.7216 13.9960
SAR
13.4363 13.7050
CHF
60.3764 61.5839

Exchange Rate
Close