አዋሽ ባንክ እና የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ልማት ፓርክ ኮርፖሬሽን በቀጣይ ጊዜያት በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረሙ

አዋሽ ባንክ እና የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ልማት ፓርክ ኮርፖሬሽን በቀጣይ ጊዜያት በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረሙ።
የመግባቢያ ስምምነቱን የፈረሙት የአዋሽ ባንክ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ፀሐይ ሽፈራው እና የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ልማት ፓርክ ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ሳንዱቃን ደበበ ሲሆኑ ስምምነቱ በርካታ ስራዎችን በትብብር ለመስራት የሚያስችል መሆኑን የሁለቱ ተቋማት ኃላፊዎች ከፊርማ ሥነ ሥርዓቱ በኋላ በሰጡት መግለጫ አስታውቀዋል ፡፡

Share
Facebook
Twitter
LinkedIn
Telegram

Jul 26, 2024 EXCHANGE Rate
Currency Buying Selling
USD
57.4895 58.6393
GBP
70.6759 72.0894
EUR
62.3359 63.5826
AED
14.1646 14.4479
SAR
13.8682 14.1456
CHF
62.5028 63.7529

Exchange Rate
Close