አዋሽ ባንክ ከጅማ ዩኒቨርስቲ ጋር ለመስራት የሚያስችለውን የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረመ

አዋሽ ባንክ ከጅማ ዩኒቨርስቲ ጋር አብሮ ለመስራት የሚያስችለውን የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረመ፡፡ በስምምነቱም አዋሽ ባንክ የቤት መስሪያ፣ የመኪና መግዥያ እና ቢዝነስ ማካሄጃ ብድር በዝቅተኛ ወለድ ለማቅረብና የብድሩን አከፋፈል ሂደት ከዩኒቨርሲቲው ጋር በጋራ ለማስተዳደር እንዲሁም ሌሎችም በርካታ ነጥቦች ተካተዋል፡፡
አዋሽ ባንክ ቀደም ሲል ከተለያዩ መንግስታዊና መንግስታዊ ካልሆኑ የልማት ተቋማት ጋር ለመስራት የሚያስችሉትን የመግባቢያ ሰምምነቶችን በመፈራረም ተቋማቱ የሚፈልጉትን የባንክ አገልግሎት በመስጠት ላይ ይገኛል፡፡

Share
Facebook
Twitter
LinkedIn
Telegram

May 02, 2024 EXCHANGE Rate
Currency Buying Selling
USD
56.9239 58.0624
GBP
68.1921 69.5559
EUR
61.0167 62.2370
AED
14.0245 14.3050
SAR
13.7344 14.0091
CHF
59.5882 60.7800

Exchange Rate
Close