አዋሽ ባንክ ያስገነባው የተስፋ ብርሃን የምገባ ማዕከል ስራ ጀመረ::

አዋሽ ባንክ ዘመናዊ የፋይናንስ አገልግሎት ተደራሽ ከማድረጉም ባሻገር በተለያዩ ግዜያት የኮርፖሬት ማህበራዊ ግዴታውን በሚገባ በመወጣት ላይ የሚገኝ ሲሆን በቀን አንድ ጊዜ እንኳን መመገብ የማይችሉ ዜጎችን ተጠቃሚ የሚያደርገውና ተስፋ ብርሃን የተሰኘውን የምገባ ማዕከል አስገንብቷል።
በልደታ ክፍለ ከተማ ውስጥ የሚገኘው ይህ የምገባ ማዕከል የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ እና ሌሎች ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት እንዲሁም የአዋሽ ባንክ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ፀሐይ ሽፈራው በተገኙበት ዛሬ በይፋ ስራ የጀመረ ሲሆን በሥነ-ሥርዓቱ ላይ ምክትል ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ የተስፋ ብርሃን የምገባ ማዕከሉን አዋሽ ባንክ ቅርንጫፍ ብለው ሰይመውታል።
Share
Facebook
Twitter
LinkedIn
Telegram

May 10, 2024 EXCHANGE Rate
Currency Buying Selling
USD
56.9586 58.0978
GBP
67.8529 69.2100
EUR
61.1223 62.3447
AED
14.0327 14.3134
CHF
59.8147 61.0110

Exchange Rate
Close