አዋሽ ባንክ ለሀገር መከላከያ ሠራዊትና ህግ በማስከበር ወቅት ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖቻችን የሚውል የብር 10 ሚሊዮን ድጋፍ አደረገ::

በሀገራችን ኢኮኖሚ ውስጥ ጉልህ ሚና እየተጫወተ ያለውና ኮርፖሬት ማህበራዊ ኃላፊነቱን በተለያዩ ዘርፎች እየተወጣ ያለው አዋሽ ባንክ የሀገሪቱን ወቅታዊ ሁኔታ ባገናዘበ መልኩ እንዲሁም በባንኩ የዳይሬክተሮች ቦርድና የሥራ አመራር ውሳኔ መሰረት ለሀገር መከላከያ ሠራዊትና ህግ በማስከበር ወቅት ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖቻችን የሚውል የብር 10 ሚሊዮን ድጋፍ አድርጓል።

Share
Facebook
Twitter
LinkedIn
Telegram

Apr 26, 2024 EXCHANGE Rate
Currency Buying Selling
USD
56.8903 58.0281
GBP
67.9672 69.3265
EUR
60.9864 69.3265
AED
14.0174 14.2977
SAR
13.7269 14.0014
CHF
59.4683 60.6576

Exchange Rate
Close