የአዋሽ ባንክ እና አዋሽ ኢንሹራንስ ኩባንያ ሠራተኞች የተከሏቸዉን ችግኞች ውሃ በማጠጣት ተንከበክበዋል፡፡

የአዋሽ ባንክ እና አዋሽ ኢንሹራንስ ኩባንያ ሠራተኞች አረንጓዴ አሻራቸውን ለማኖር እንጦጦ የደን ልማት ፓርክ አካባቢ ሐምሌ 13 ቀን 2011 ዓ.ም የተከሏቸዉን ችግኞች ህዳር 11 ቀን 2012 ዓ.ም ውሃ በማጠጣት ተንከበክበዋል፡፡

Share
Facebook
Twitter
LinkedIn
Telegram

Loading exchange rates...