አዋሽ ባንክ ያስገነባው የተስፋ ብርሃን የምገባ ማዕከል ስራ ጀመረ::

አዋሽ ባንክ ዘመናዊ የፋይናንስ አገልግሎት ተደራሽ ከማድረጉም ባሻገር በተለያዩ ግዜያት የኮርፖሬት ማህበራዊ ግዴታውን በሚገባ በመወጣት ላይ የሚገኝ ሲሆን በቀን አንድ ጊዜ እንኳን መመገብ የማይችሉ ዜጎችን ተጠቃሚ የሚያደርገውና ተስፋ ብርሃን የተሰኘውን የምገባ ማዕከል አስገንብቷል።
በልደታ ክፍለ ከተማ ውስጥ የሚገኘው ይህ የምገባ ማዕከል የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ እና ሌሎች ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት እንዲሁም የአዋሽ ባንክ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ፀሐይ ሽፈራው በተገኙበት ዛሬ በይፋ ስራ የጀመረ ሲሆን በሥነ-ሥርዓቱ ላይ ምክትል ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ የተስፋ ብርሃን የምገባ ማዕከሉን አዋሽ ባንክ ቅርንጫፍ ብለው ሰይመውታል።
Share
Facebook
Twitter
LinkedIn
Telegram

Sep 21, 2023 EXCHANGE Rate
Currency Buying Selling
USD
55.1948 56.2987
GBP
65.1720 66.4754
EUR
59.0308 60.2114
AED
13.5981 13.8701
SAR
13.3154 13.5817
CHF
58.7571 59.9322

Exchange Rate
Close