አዋሽ ባንክ ያስገነባው የተስፋ ብርሃን የምገባ ማዕከል ስራ ጀመረ::

አዋሽ ባንክ ዘመናዊ የፋይናንስ አገልግሎት ተደራሽ ከማድረጉም ባሻገር በተለያዩ ግዜያት የኮርፖሬት ማህበራዊ ግዴታውን በሚገባ በመወጣት ላይ የሚገኝ ሲሆን በቀን አንድ ጊዜ እንኳን መመገብ የማይችሉ ዜጎችን ተጠቃሚ የሚያደርገውና ተስፋ ብርሃን የተሰኘውን የምገባ ማዕከል አስገንብቷል።
በልደታ ክፍለ ከተማ ውስጥ የሚገኘው ይህ የምገባ ማዕከል የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ እና ሌሎች ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት እንዲሁም የአዋሽ ባንክ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ፀሐይ ሽፈራው በተገኙበት ዛሬ በይፋ ስራ የጀመረ ሲሆን በሥነ-ሥርዓቱ ላይ ምክትል ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ የተስፋ ብርሃን የምገባ ማዕከሉን አዋሽ ባንክ ቅርንጫፍ ብለው ሰይመውታል።
Share
Facebook
Twitter
LinkedIn
Telegram

Oct 18, 2024 EXCHANGE Rate
Currency Buying Selling
USD
119.0155 121.3958
GBP
146.3141 149.2403
EUR
129.0483 131.6293
AED
29.3241 29.9105
SAR
28.7101 29.2843
CHF
129.3940 131.9819

Exchange Rate
Close