አዋሽ ባንክ ከጅማ ዩኒቨርስቲ ጋር ለመስራት የሚያስችለውን የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረመ

አዋሽ ባንክ ከጅማ ዩኒቨርስቲ ጋር አብሮ ለመስራት የሚያስችለውን የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረመ፡፡ በስምምነቱም አዋሽ ባንክ የቤት መስሪያ፣ የመኪና መግዥያ እና ቢዝነስ ማካሄጃ ብድር በዝቅተኛ ወለድ ለማቅረብና የብድሩን አከፋፈል ሂደት ከዩኒቨርሲቲው ጋር በጋራ ለማስተዳደር እንዲሁም ሌሎችም በርካታ ነጥቦች ተካተዋል፡፡
አዋሽ ባንክ ቀደም ሲል ከተለያዩ መንግስታዊና መንግስታዊ ካልሆኑ የልማት ተቋማት ጋር ለመስራት የሚያስችሉትን የመግባቢያ ሰምምነቶችን በመፈራረም ተቋማቱ የሚፈልጉትን የባንክ አገልግሎት በመስጠት ላይ ይገኛል፡፡

Share
Facebook
Twitter
LinkedIn
Telegram

Oct 25, 2024 EXCHANGE Rate
Currency Buying Selling
USD
119.2055 121.5896
GBP
146.5477 149.4786
EUR
129.2543 131.8394
AED
29.3709 29.9583
SAR
28.7559 29.3311
CHF
129.6006 132.1926

Exchange Rate
Close