አዋሽ ባንክ ለሀገር መከላከያ ሠራዊትና ህግ በማስከበር ወቅት ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖቻችን የሚውል የብር 10 ሚሊዮን ድጋፍ አደረገ::

በሀገራችን ኢኮኖሚ ውስጥ ጉልህ ሚና እየተጫወተ ያለውና ኮርፖሬት ማህበራዊ ኃላፊነቱን በተለያዩ ዘርፎች እየተወጣ ያለው አዋሽ ባንክ የሀገሪቱን ወቅታዊ ሁኔታ ባገናዘበ መልኩ እንዲሁም በባንኩ የዳይሬክተሮች ቦርድና የሥራ አመራር ውሳኔ መሰረት ለሀገር መከላከያ ሠራዊትና ህግ በማስከበር ወቅት ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖቻችን የሚውል የብር 10 ሚሊዮን ድጋፍ አድርጓል።

Share
Facebook
Twitter
LinkedIn
Telegram

Nov 28, 2023 EXCHANGE Rate
Currency Buying Selling
USD
55.6854 56.7991
GBP
67.1870 68.5307
EUR
60.9588 62.1780
AED
13.7216 13.9960
SAR
13.4363 13.7050
CHF
60.3764 61.5839

Exchange Rate
Close