ለአዋሽ ኢንተርናሽናል ባንክ አክሲዮን ማህበር ባለአክሲዮኖች በሙሉ

የአዋሽ ኢንተርናሽናል ባንክ አ.ማ ባለአክሲዮኖች ህዳር 20 ቀን 2012 ዓ.ም ባካሄዱት 16 ድንገተኛ ጠቅላላ ጉባኤ ቀደም ሲል በ14ድንገተኛ ጠቅላላ ጉበኤ ላይ የባንኩ ካፒታል ከብር 3 ቢሊዮን ወደ ብር 6 ቢሊየን እንዲያድግ የተወሰነው የክፍያ ማጠናቀቂያ ጊዜ ተሻሽሎ እ.ኤ.አ እስከ ሰኔ 30 ቀን 2020 እንዲሆን የወሰኑ መሆኑ ይታወቃል፡፡

በመሆኑም የተደለደለላችሁን አክሲዮን ፈርማችሁ ክፍያዎቻችሁን ያላጠናቀቃችሁ የባንኩ ባለአክሲዮኖች እ.ኤ.አ እስከ ሰኔ 30 ቀን 2020 ድረስ የሚጠበቅባችሁን ክፍያ በሕጉ መሠረት እንድትፈፅሙ የባንኩ የዳይሬክተሮች ቦርድ ጥሪውን ያቀርባል፡፡ በተጠቀሰው ጊዜ ውስጥ ካልተከፈለ በሕጉ መሰረት ተጨማሪ አክሲዮኖች ለመግዛት ተመዝግበው እየተጠባበቁ ለሚገኙ ሌሎች ባለአክሲዮኖች የሚተላለፍ መሆኑን በትህትና ይገልፃል፡፡

 

የአዋሽ ባንክ

ዳይሬክተሮች ቦርድ

Share
Facebook
Twitter
LinkedIn
Telegram

Jul 26, 2024 EXCHANGE Rate
Currency Buying Selling
USD
57.4895 58.6393
GBP
70.6759 72.0894
EUR
62.3359 63.5826
AED
14.1646 14.4479
SAR
13.8682 14.1456
CHF
62.5028 63.7529

Exchange Rate
Close