ለአዋሽ ኢንተርናሽናል ባንክ አክሲዮን ማህበር ባለአክሲዮኖች በሙሉ

የአዋሽ ኢንተርናሽናል ባንክ አ.ማ ባለአክሲዮኖች ህዳር 20 ቀን 2012 ዓ.ም ባካሄዱት 16 ድንገተኛ ጠቅላላ ጉባኤ ቀደም ሲል በ14ድንገተኛ ጠቅላላ ጉበኤ ላይ የባንኩ ካፒታል ከብር 3 ቢሊዮን ወደ ብር 6 ቢሊየን እንዲያድግ የተወሰነው የክፍያ ማጠናቀቂያ ጊዜ ተሻሽሎ እ.ኤ.አ እስከ ሰኔ 30 ቀን 2020 እንዲሆን የወሰኑ መሆኑ ይታወቃል፡፡

በመሆኑም የተደለደለላችሁን አክሲዮን ፈርማችሁ ክፍያዎቻችሁን ያላጠናቀቃችሁ የባንኩ ባለአክሲዮኖች እ.ኤ.አ እስከ ሰኔ 30 ቀን 2020 ድረስ የሚጠበቅባችሁን ክፍያ በሕጉ መሠረት እንድትፈፅሙ የባንኩ የዳይሬክተሮች ቦርድ ጥሪውን ያቀርባል፡፡ በተጠቀሰው ጊዜ ውስጥ ካልተከፈለ በሕጉ መሰረት ተጨማሪ አክሲዮኖች ለመግዛት ተመዝግበው እየተጠባበቁ ለሚገኙ ሌሎች ባለአክሲዮኖች የሚተላለፍ መሆኑን በትህትና ይገልፃል፡፡

 

የአዋሽ ባንክ

ዳይሬክተሮች ቦርድ

Share
Facebook
Twitter
LinkedIn
Telegram

Sep 25, 2023 EXCHANGE Rate
Currency Buying Selling
USD
55.2080 56.3122
GBP
64.6128 65.9051
EUR
58.8131 59.9894
AED
13.6013 13.8733
SAR
13.3200 13.5864
CHF
58.2260 59.3905

Exchange Rate
Close