አዋሽ ባንክ የሥራ ፈጣራ ክህሎትን ለማበረታታት ጠንክሮ እንደሚሰራ ገለጸ
የአዋሽ ባንክ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ፀሐይ ሽፈራው የማጠቃለያ መርሐ-ግብሩ ላይ እንዳሉት፣ ባንኩ ማህበራዊ ኃላፊነቱን ከመወጣት አኳያ ስራ ፈጣሪዎችን ለማበረታታትና ተገቢውን የፋይናንስ ድጋፍ ለማድረግ አስቦ ታታሪዎቹ እና “ቀጠሌወን” የተሰኘ የስራ
ለእርስዎ ለፍላጎትዎ የተዘጋጀ ልዩ የተቀማጭ ሂሳብ ፣ ገንዘብዎን ደህንነቱ የተጠበቀ ያድርጉት
የእኛ የፋይናንስ ምርት እና የአገልግሎት ፓኬጆች ከንግድዎ ምርጡን እንዲያገኙ ለማገዝ የተነደፉ ናቸው።
ከወለድ ነፃ አገልግሎት
በብድር አገልግሎታችን ንግድዎን ይደግፉ
ለአለም አቀፍ የገንዘብ ፍሰትዎ ፍጹም መፍትሄ። በጥቂት ጠቅታዎች በቀላሉ ገንዘቦችን ወደ ሌሎች አገሮች ማስተላለፍ ይችላሉ.
ለአለም አቀፍ የገንዘብ ፍሰትዎ ፍጹም መፍትሄ። በጥቂት ጠቅታዎች በቀላሉ ገንዘቦችን ወደ ሌሎች አገሮች ማስተላለፍ ይችላሉ
የአዋሽ ባንክ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ፀሐይ ሽፈራው የማጠቃለያ መርሐ-ግብሩ ላይ እንዳሉት፣ ባንኩ ማህበራዊ ኃላፊነቱን ከመወጣት አኳያ ስራ ፈጣሪዎችን ለማበረታታትና ተገቢውን የፋይናንስ ድጋፍ ለማድረግ አስቦ ታታሪዎቹ እና “ቀጠሌወን” የተሰኘ የስራ
ለተከታታይ ሳምንታት በOBN ቴሌቪዥን በአፋን ኦሮሞ ቋንቋ ሰፊ የስርጭት ሽፋን በነበረውና QAXALEEWWAN (ቀጠሌዋን) በተሰኘው የስራ ፈጠራ ውድድር ላይ በመሳተፍ አሸናፊ ለሆኑ ተወዳዳሪዎች በዳኞች ውሳኔ መሰረት ከ 1 – 6ኛ ደረጃዎች
ግንቦት 22 ቀን 2015 ዓ.ም አዋሽ ባንክ፣ በሀገራችን የሚሰተዋለውን የስራ አጥነት ችግርን በመፍታት ረገድ ከፍተኛ ድርሻ እንደሚኖረው የሚታመነው የ “ታታሪዎቹ” ፕሮጀክት ላይ በርካታ ወጣቶች በመሳተፍ የቢዝነስ ሙያ ስልጠና ተጠቃሚ ከመሆናቸውም
አዋሽ ባንክ በ10ኛው ዙር “በአዋሽ ይቆጥቡ ይቀበሉ ይሸለሙ” የሎተሪ መርሐ ግብር አሸናፊ ለሆኑ እድለኞች ያዘጋጀዉን ሽልማት አስረክቧል፡፡ ለአስረኛው ዙር መርሐ ግብር የተዘጋጁት የሽልማት ዓይነቶች በአራት ደረጃዎች የተከፋፈሉ ሲሆን ለአንደኛው ዕጣ
አዋሽ ባንክ ‘’ለላቀ የደንበኞች እርካታ እንተጋለን’’ በሚል መሪ ቃል በሁሉም ቅርንጫፎቹ ውስጥ ከዛሬ ሚያዝያ 16 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ ለአንድ ሳምንት የሚቆይ በዓይነቱ ለየት ያለ የደንበኞች ሳምንትን እያከበረ ይገኛል፡፡ በደንበኞች
አዋሽ ባንክ የ1444ኛውን የረመዳን ጾምን በማስመልከት ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች መልካም ምኞቱን ለመግለጽና ለደንበኞቹ ያለውን አጋርነት ለማረጋገጥ በማሰብ በዛሬው እለት በሸራተን አዲስ ሆቴል የጋራ የኢፍጣር ሥነ-ሥርዓት አካሂዷል፡፡በመርሐ-ግብሩ ላይ የባንኩ ዋና