Announcement Amharic

ለአዋሽ ባንክ ባለአክሲዮኖች በሙሉ

የአዋሽ ባንክ ባለአክሲዮኖች ህዳር 17 ቀን 2015 ዓ.ም ባካሄዱት 17ኛ አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባኤ የባንኩ ካፒታል ከብር 12 ቢሊዮን ወደ ብር 55 ቢሊዮን እንዲያድግ መወሰኑ ይታወቃል፡፡በውሳኔው መሰረትም ብር 38 ቢሊዮን ዋጋ ያላቸው አክሲዮኖች ወጥተው ለሁሉም ባለአክሲዮኖች ያላቸውን የአክሲዮን መጠን መሰረት በማድረግ ተደልድሏል፡፡ በዚሁ መሰረት የተደለደለላችሁን የአክሲዮን ድርሻ ስለመግዛትና ስለ አክሲዮኖቹ ዋጋ አከፋፈል በተመለከተ የተዘጋጀውን ፎርም እስከ […]

[rates_widgest title="EXCHANGE Rate" selected_currencies="USD, GBP, EUR, AED, SAR, CNY,JPY,CHF" more_link="#"]