አዋሽ ባንክ ዘመናዊ የዲጂታል ቅርንጫፎችን አገልግሎት አስጀመረ፡፡

አዋሽ ባንክ ጥቅምት 24 ፣ 2016 ዓ.ም (አዲስ አበባ)፣ ዘመናዊ እና አስተማማኝ የባንክ አገልግሎት ለደንበኞቹ ለማቅረብ ሁሌ የሚተጋው አዋሽ ባንክ የዲጂታል ቅርንጫፍ (e-Branch) የማስጀመሪያ መርሐ-ግብርን በአዲስ አበባ ጌቱ ኮሜርሻል ሴንተር እና ብስራተ ገብርኤል አካባቢ እንዲሁም ከአዲስ አበባ ውጪ በአዳማ ከተማ በይፋ በማስመርቅ አገልግሎት አስጀምሯል፡፡
ባንኩ ይፋ ያደረገው የዲጂታል ቅርንጫፎች ዘመናዊ ቴክኖሎጂዎችን ያሟሉ በመሆናቸው ደንበኞች ያለማንም ጣልቃ ገብነት በማንኛውም ጊዜ የሚፈልጉትን አገልግሎት እራሳቸውን በራሳቸው የማስተናገድ ዕድልን እንደሚፈጥር የባንኩ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ፀሀይ ሽፈራው በስነ-ስርዓቱ ላይ ገልፀዋል፡፡

Nov 28, 2023 EXCHANGE Rate
Currency Buying Selling
USD
55.6854 56.7991
GBP
67.1870 68.5307
EUR
60.9588 62.1780
AED
13.7216 13.9960
SAR
13.4363 13.7050
CHF
60.3764 61.5839

Exchange Rate
Close