አዋሽ ባንክ የ1444ኛውን የረመዳን ጾምን በማስመልከት ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች መልካም ምኞቱን ለመግለጽና ለደንበኞቹ ያለውን አጋርነት ለማረጋገጥ በማሰብ በዛሬው እለት በሸራተን አዲስ ሆቴል የጋራ የኢፍጣር ሥነ-ሥርዓት አካሂዷል፡፡
በመርሐ-ግብሩ ላይ የባንኩ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ፀሐይ ሽፈራውን ጨምሮ ፣ የአዋሽ ባንክ የሸሪዓ አማካሪዎች ፣ የባንኩ የሥራ አመራሮችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች የተገኙ ሲሆን፣ ባንኩ በሸሪዓ መርሆች ላይ የተመሰረተውን የአዋሽ ኢኽላስ ከወለድ ነጻ የባንክ አገልግሎት ዓይነቶችና ተደራሽነት ለማስፋት ጠንክሮ እየሰራ መሆኑ ተገልጿል።
![](https://awashbank.com/wp-content/uploads/2023/04/1-1024x680.jpg)
![](https://awashbank.com/wp-content/uploads/2023/04/2-1024x680.jpg)
![](https://awashbank.com/wp-content/uploads/2023/04/3-1024x680.jpg)
![](https://awashbank.com/wp-content/uploads/2023/04/4-1024x680.jpg)
![](https://awashbank.com/wp-content/uploads/2023/04/5-1024x680.jpg)
![](https://awashbank.com/wp-content/uploads/2023/04/6-1024x680.jpg)
![](https://awashbank.com/wp-content/uploads/2023/04/8-1024x680.jpg)
![](https://awashbank.com/wp-content/uploads/2023/04/9-1024x680.jpg)
![](https://awashbank.com/wp-content/uploads/2023/04/10-1024x680.jpg)
![](https://awashbank.com/wp-content/uploads/2023/04/11-1024x680.jpg)