ለአዋሽ ባንክ ባለአክሲዮኖች በሙሉ

የአዋሽ ባንክ ባለአክሲዮኖች ህዳር 17 ቀን 2015 ዓ.ም ባካሄዱት 17ኛ አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባኤ የባንኩ ካፒታል ከብር 12 ቢሊዮን ወደ ብር 55 ቢሊዮን እንዲያድግ መወሰኑ ይታወቃል፡፡
በውሳኔው መሰረትም ብር 38 ቢሊዮን ዋጋ ያላቸው አክሲዮኖች ወጥተው ለሁሉም ባለአክሲዮኖች ያላቸውን የአክሲዮን መጠን መሰረት በማድረግ ተደልድሏል፡፡ በዚሁ መሰረት የተደለደለላችሁን የአክሲዮን ድርሻ ስለመግዛትና ስለ አክሲዮኖቹ ዋጋ አከፋፈል በተመለከተ የተዘጋጀውን ፎርም እስከ ሚያዚያ 10 ቀን 2015 ዓ.ም ድረስ በባንኩ የባለአክሲዮኖች አገለግሎት ዋና ክፍል በመቅረብ እንድትፈርሙ በአክብሮት እንገልፃለን፡፡
አዋሽ ባንክ የዳይሬክተሮች ቦርድ

Share
Facebook
Twitter
LinkedIn
Telegram

Oct 25, 2024 EXCHANGE Rate
Currency Buying Selling
USD
119.2055 121.5896
GBP
146.5477 149.4786
EUR
129.2543 131.8394
AED
29.3709 29.9583
SAR
28.7559 29.3311
CHF
129.6006 132.1926

Exchange Rate
Close