ለአዋሽ ባንክ ባለአክሲዮኖች በሙሉ

የአዋሽ ባንክ ባለአክሲዮኖች ህዳር 17 ቀን 2015 ዓ.ም ባካሄዱት 17ኛ አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባኤ የባንኩ ካፒታል ከብር 12 ቢሊዮን ወደ ብር 55 ቢሊዮን እንዲያድግ መወሰኑ ይታወቃል፡፡
በውሳኔው መሰረትም ብር 38 ቢሊዮን ዋጋ ያላቸው አክሲዮኖች ወጥተው ለሁሉም ባለአክሲዮኖች ያላቸውን የአክሲዮን መጠን መሰረት በማድረግ ተደልድሏል፡፡ በዚሁ መሰረት የተደለደለላችሁን የአክሲዮን ድርሻ ስለመግዛትና ስለ አክሲዮኖቹ ዋጋ አከፋፈል በተመለከተ የተዘጋጀውን ፎርም እስከ ሚያዚያ 10 ቀን 2015 ዓ.ም ድረስ በባንኩ የባለአክሲዮኖች አገለግሎት ዋና ክፍል በመቅረብ እንድትፈርሙ በአክብሮት እንገልፃለን፡፡
አዋሽ ባንክ የዳይሬክተሮች ቦርድ

Share
Facebook
Twitter
LinkedIn
Telegram

Jul 26, 2024 EXCHANGE Rate
Currency Buying Selling
USD
57.4895 58.6393
GBP
70.6759 72.0894
EUR
62.3359 63.5826
AED
14.1646 14.4479
SAR
13.8682 14.1456
CHF
62.5028 63.7529

Exchange Rate
Close