አዋሽ ባንክ እና የጤና ሚኒስቴር በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸውን የሥራ ውል ስምምነት ተፈራረሙ
የኢፌዲሪ የጤና ሚኒስቴር እና አዋሽ ባንክ የዲጂታል ጤና ክፍያን በአዋሽ ባንክ የዲጂታል ባንክ አማራጮች ለማስጀመር የሚያስችል የሥራ ውል ስምምነት በዛሬው እለት በሚኒስትር መስሪያ ቤቱ ተፈራርመዋል፡፡የፊርማ ሥነ-ስርዓቱ በጤና ሚኒሴቴር ሚኒስትር ዴኤታ ክብርት ወ/ሮ ሰሀረላ አብዱላሂ እና በአዋሽ ባንክ ዋና ስራ አስፈጻሚ ክቡር አቶ ፀሐይ ሽፈራዉ መካከል ተካሂዷል፡፡በስምምነቱም የጤና ነክ ክፍያዎች ባንኩ ያሉትን ዘመኑን የዋጁ የዲጂታል አማራጮችን […]
አዋሽ ባንክ እና የጤና ሚኒስቴር በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸውን የሥራ ውል ስምምነት ተፈራረሙ
አዋሽ ባንክ ‘መስመር ዲጂታል ሌንዲንግ’ የተሰኘ ፕላትፎርም ይፋ አደረገ።
አዋሽ ባንክ ከማስተር ካርድ ፋዉንዴሽን እና ፈርስት ኮንሰልት ጋር በመተባበር MESMER በተሰኘው የብድር ፕሮግራም ላለፉት ሶስት ዓመታት በብዙ ሺህ ለሚቆጠሩ አነስተኛና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች በፋይናንስ አቅርቦት፣ እንዲሁም የፋይናንስ እውቀታቸዉን ከፍ ለማድረግ በቢዝነስ ዴቨሎፕመንት ላይ ስልጠናዎችን ሲሰጥ የቆየ ሲሆን፣ የብድር ዕድሎችንም አመቻችቷል፡፡መስመር ዲጂታል የብድር አገልግሎት (Digital Loan) የመካከለኛ እና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞቹን የብድር አገልግሎት በማዘመን በአዋሽ ብር ፕሮ […]
ያገለገሉ ንብረቶች የጨረታ ማስታወቂያ
Happening Now!
የአዋሽ ባንክ የሥራ አመራር አባላት እ.ኤ.አ. የ2025/26 የመጀመሪያው ሩብ ዓመት የስራ አፈፃፀም ግምገማ በአዲስ አበባ ስካይ ላይት ሆቴል በማካሄድ ላይ ይገኛሉ::
















