Amharic News

Happening Now!

የአዋሽ ባንክ የሥራ አመራር አባላት እ.ኤ.አ. የ2025/26 የመጀመሪያ ግማሽ ዓመት የስራ አፈፃፀም ግምገማ በአዲስ አበባ ስካይ ላይት ሆቴል በማካሄድ ላይ ይገኛሉ::

አዋሽ ባንክ ታሪካዊ የሆነውን 1000ኛ ቅርንጫፉን አስመረቀ

በግል ባንክ ኢንዱስትሪ ፈር ቀዳጅ በመሆን በአምስት ቅርንጫፎች ስራ የጀመረው አዋሽባንክ የአገልግሎት አድማሱን በማስፋት ዛሬ ታህሳስ 25 ቀን 2018 ዓ.ም በምስራቅ ሀረርጌ ዞን ጃርሶ ወረዳ ኤጀርሰ ጎሮ ከተማ1000ኛ ቅርንጫፉን የባንካችን ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ፀሃይ ሽፈራውን ጨምሮ የተለያዩ ከፍተኛ የመንግስት አካላት እና እንግዶችበተገኙበት በይፋ አስመርቋል።አዋሽ ባንክ በመላ አገሪቱ ቅርንጫፎቹን በማስፋፋት ህብረተሰቡ ዘመናዊ የባንክ አገልግሎቶችንበአቅራቢያው እንዲያገኝ […]

“ክብራችን ወገናችን – ደስታችን ማካፈላችን” አዋሽ ባንክ የገና በዓልን ምክንያት በማድረግ ከአምስት ሺህ በላይ ለሚሆኑ ወገኖች ድጋፍ አደረገ

አዋሽ ባንክ የ2018 ዓ.ም የገና በዓልን ምክንያት በማድረግ አዲስ አበባን ጨምሮ በተለያዩ የሀገሪቱ ከተሞች ውስጥ ለሚገኙ አረጋዊያን እና አቅመ-ደካማ ወገኖች የዓይነትና የገንዘብ ድጋፍ አደረገ። ባንኩ በዘንድሮ የገና በዓል “ክብራችን ወገናችን – ደስታችን ማካፈላችን” በሚል መሪ ቃል ለወገኖቻችን ድጋፍ በማድረግ ህዝባዊ ወገንተኝነቱን ዳግም ያረጋገጠ ሲሆን፣ በዛሬው እለትም የአዋሽ ባንክ ሲኒየር ቺፍ ማርኬቲንግ ኦፊሰር አቶ ዮሐንስ መርጋ […]

አዋሽ ካፒታል አ.ማ. የካፒታል ገበያ ማዕቀፍ በይፋ ሥራ ጀመረ

የማስጀመሪያ ስነ-ሥርዓቱ ላይ ንግግር ያደረጉት የአዋሽ ካፒታል አ.ማ. የቦርድ ሰብሳቢ እና የአዋሽ ባንክ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ፀሐይ ሽፈራው በተናገሩት መሰረት ሀገራችን በፋይናንስ ዘርፍ በታሪኳ ለመጀመሪያ ጊዜ ወደ አዲስ ምዕራፍ በመግባት ዘርፈ ብዙ ለውጦችን እያደረገች በምትገኝበት በዚህ ወቅት የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለስልጣን መቋቋሙ ለቢዝነስ ዘርፉ ትልቅ መነቃቃትን እንደሚፈጥር ተናግረዋል፡፡ የአዋሽ ባንክ ተቀጥላ ኩባንያ የሆነው አዋሽ […]

Happening Now!

የአዋሽ ባንክ የባለአክስዮኖች 30ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባዔ በአዲስ አበባ ስካይ ላይት ሆቴል በመካሄድ ላይ ይገኛል፡፡

አዋሽ ባንክ ከኢትዮ ቴሌኮም ጋር በአጋርነት ጥላ የተሰኘ አነስተኛ የብድርና የቁጠባ አገልግሎቶችን ማስጀመሩን ስናበስር በታላቅ ደስታ ነው!

አዋሽ ባንክ ከኢትዮ ቴሌኮም ጋር በአጋርነት ጥላ የተሰኘ አነስተኛ የብድርና የቁጠባ አገልግሎቶችን እንዲሁም የዲቫይስ ፋይናንሲግ አገልግሎቶች በቴሌብር አማካኝነት ማስጀመሩን ስናበስር በታላቅ ደስታ ነው! በዛሬው እለት በአጋርነት የተጀመረው ይህ አገልግሎት ዜጎች ባሉበት ሆነው ፈጣንና ቀላል በሆነ አማራጭ ዲጂታል የአነስተኛ ቁጠባ እና ብድር አገልግሎት የሚያስገኝ ነው። በተጨማሪም በተመጣጣኝ ዋጋ እና በረጅም ጊዜ የክፍያ አማራጮች የስማርት ዲቫይስ ፋይናንሲንግ […]

Page 2 of 12
1 2 3 4 12

Loading exchange rates...