አዋሽ ባንክ በቦረና ዞን በድርቅ ለተጎዱ ዜጎች 30 ሚሊዮን ብር ለገሰ

በተለያዩ የአገራችን ክፍሎች በተፈጥሯዊና ሰዉ ሰራሽ ችግሮች ሳቢያ ለተለያዩ ጉዳቶች ለሚጋለጡ ዜጎች ድጋፍ በማድረግ የሚታወቀዉ አዋሽ ባንክ በኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ቦረና ዞን በድርቅ ለተጎዱ ዜጎች የሰላሳ ሚሊዮን ብር ድጋፍ አድርጓል።
አዋሽ ባንክ ባለፈዉ ዓመትም በቦረና ጉጂ ዞኖች በድርቅ ለተጎዱ ወገኖችና የብር 60 ሚሊዮን ብር ለግሷል።
በተመሳሳይ ሁኔታ በማህበራዊ ኃላፊነት መወጫ መርሐግብሩ በምዕራብ ኦሮሚያ ተከስቶ በነበረዉ የእርስ በርስ ግጭት ተፈናቅለዉ ለነበሩ ዜጎችና በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ንፋስ ቀላቅሎ በጣለዉ ከባድ ዝናብ ቤት ለፈረሰባቸዉ አባወራዎችም የገንዘብ ድጋፍ ማድረጉ ይታወሳል።

Apr 19, 2024 EXCHANGE Rate
Currency Buying Selling
USD
56.8204 57.9568
GBP
67.6774 69.0309
EUR
60.6615 61.8747
AED
13.9997 14.2797
SAR
13.7079 13.9821
CHF
59.7024 60.8964

Exchange Rate
Close