አዋሽ ባንክ የደንበኞች ሳምንትን በማክበር ላይ ይገኛል

አዋሽ ባንክ “ለላቀ የደንበኞች እርካታ እንተጋለን’’ በሚል መሪ ቃል ለአንድ ሳምንት የሚቆይ የደንበኞች ሳምንት ከዛሬ የካቲት 2 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ በዋናው መስሪያ ቤት እና በሁሉም የባንኩ ቅርንጫፎች በደማቅ ሁኔታ ማክበር ጀምሯል፡፡

የአዋሽ ባንክ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ፀሀይ ሽፈራው በመርሃ-ግበሩ ማስጀመሪያ ስነ-ሥርዓት ላይ እንደገለጹት ባንኩ ከምስረታው ጊዜ ጀምሮ የደንበኞቹን ፍላጐት ለማርካት ደንበኞችን ማዕከል ያደረጉ ደንበኛ-ተኮር አገልግሎቶችን እያቀረበ ሰላሳ አንድ ዓመታትን በስኬት መጓዙን ገልፀዋል።

ባንኩ ለደንበኞች ተደራሽነቱን ለማስፋት የቅርንጫፎቹን ብዛት ከ1000 በላይ ያደረሰ ሲሆን፣ በተጨማሪም በዲጂታል ባንኪንግ አገልግሎት ዘርፍ ሰፊ ስራ እየሰራ ይገኛል። ከዚህም ባሻገር በባንኩ የዲጂታል ክፍያ ስርዓት ባለፉት 6 ወራት የተከናወነዉ የክፍያ መጠንም አንድ ትሪሊየን ብር መድረሱ ተገልጿል፡፡

አዋሽ ባንክ

Mar 09, 2026 - EXCHANGE Rate
CurrencyCash and Remittances through AgentsTransaction
BuyingSellingBuyingSelling
USD USD153.2439156.3088153.0141156.0744
GBP GBP207.4951211.6450207.4951211.6450
EUR EUR181.4794185.1090181.4794185.1090
JPY JPY1.01121.03141.01631.0366
SAR SAR43.084043.945743.587744.4595
AED AED44.022344.902744.539545.4303
CAD CAD111.3935113.6214112.6983114.9523
CHF CHF195.6127199.5250197.8906201.8484
NOK NOK14.737615.032413.697013.9709
DKK DKK23.213723.678023.485123.9548
SEK SEK17.027717.368317.226817.5713